top of page

በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች አስተባባሪ ቡድን

ራዕያችን ፡- በመላው ሰሜን አሜሪካ ባሉ አብያተ  ክርስትያናት ሁሉ የሚገኙ የሁሉም ቋንቋ ተናጋሪ ፤ በሁሉም  የእድሜ ክልሎች የሚገኙ አማኞችን በሙሉ ከእግዚአብሔር ጋር  በተልእኮ ሥራ እንዲጠመዱ  ማንቀሳቀስና ማስተባበር ነው፡፡

Screenshot 2026-09-08 at 5.26.26 PM.png

የመጀመሪያ ዙር የኦንላይን የአማርኛ ካይሮስ ኮርስ

 

ከዘፍጥረት እስከ ራእይ ድረስ እግዚአብሔር ለሕዝቡና ለዓለም ያለውን ዓላማና ዕቅድ የሚያስተምር፣ በ9 ክፍለ ጊዜያት የሚካሄድ አስደሳችና ተሳትፎን የሚጠይቅ ጥናት ነው።

 

ይህ ኮርስ SMUSA እና SM Ethiopia በጋራ በኦንላይን የሚያካሂዱት የአማርኛ ካይሮስ ኮርስ ነው።

Screenshot 2026-09-08 at 5.31.20 PM.png

የኮርሱ መረጃ፡

ቦታ፦ ኦንላይን

ተጨማሪ መረጃ
በሰሜን አሜሪካ ላሉ ተሳታፊዎች የታተመ መጽሐፍ በፖስታ ይላካል። ሌሎች ተሳታፊዎች ደግሞ የኤሌክትሮኒክ ቅጂ ይቀበላሉ።

ዋጋ፦ $125

ሆኖም ይህ የኦንላይን ካይሮስ ለአዲስ ቋንቋ የሚጀመር ኮርስ ስለሆነ፣ ተሳታፊ እያንዳንዱ $65 ይከፍላል። እባክዎ በስምዎና በኢሜይል አድራሻዎ ቀድመው ይመዝገቡ።

ምዝገባዎ በኢሜይል ይረጋገጣል።

bottom of page